የሱዳን ከፍተኛ ልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ
እሑድ፣ ኅዳር 14 2012
ማስታወቂያ
የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ በስፍራው ተገኝቶ እንደዘገበልን የሁለቱን ሀገራት ወዳጅነት የሚያጠናክሩ ነጥቦች በመክፈቻ ንግግር ላይ ተነስተዋል። የዚሁ ልኡክ አባል የሆኑትም ሱዳናዊ ፕሮፌሰር ኢብራሂም ዳጋሽ ወደ ሀገራቸው እንደ ኢትዮጵያ ካሉ በስተምስራቅ ከሚገኙ ሀገራት ተሰደው በቀን ሰራተኝነት የሚያገለግሉትን ሰዎች « የአንድ ሀገር ሰዎች ነን» እና እነሱን እንደ ችግር ማየት አይገባም ሲሉ በተለይ አዲስ የተሾሙትን የሱዳን የሀገር ውስጥ ሚኒስትር መውቀሳቸውን ተናግረዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ልደት አበበ