1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የሱዳን ፖለቲካዊ ቀዉስ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 16 2014

ፀጥታ አስከባሪዎች ሰልፈኛዉን በኃይል ለመበተን በወሰዱት እርምጃ በ10 የሚቆጠሩ ሰዎች መግደል፣ በመቶ የሚቆጠሩ ማቁሰላቸዉ ተዘግቧል።የተለያዩ ማሕበራትና መንግሥታት መፈንቅለ መንግስቱን አዉግዘዋል።

Sudan Putsch Protest Ausschreitungen
ምስል፦ AFP/Getty Images

የሱዳን መፈንቅለ መንግስትና የገጠመዉ ተቃዉሞ

This browser does not support the audio element.

              

የሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ሊቀመንበር ጄኔራል አብዱልፈታሕ አል ቡርሐን ትናንት ያደረጉትን መፈንቅለ መንግስት በመቃወም የሐገሪቱ ሕዝብ የሚያደርገዉ የአደባባይ ሰልፍና አድማ ዛሬም እንደቀጠለ ነዉ።ፀጥታ አስከባሪዎች ሰልፈኛዉን በኃይል ለመበተን በወሰዱት እርምጃ በ10 የሚቆጠሩ ሰዎች መግደል፣ በመቶ የሚቆጠሩ ማቁሰላቸዉ ተዘግቧል።የተለያዩ ማሕበራትና መንግሥታት መፈንቅለ መንግስቱን አዉግዘዋል።የተባበሩት መንግስታት የፀጥታዉ ጥበቃ ምክር ቤትም ዛሬ በሱዳን ፖለቲካዊ ቀዉስ ላይ እየተነጋገረ ነዉ።

ገበያዉ ንጉሴ 

ነጋሽ መሐመድ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW