1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት ጉባኤ

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 13 2013

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት አምስተኛ ዙር ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤው በሀዋሳ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው። የሥራ አፈጻጸም ዘገባ ቀርቧል።

Äthiopien Versammlung zum Sidama Referendum
ምስል Shewangizaw Wegayehu/DW

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት ጉባኤ

This browser does not support the audio element.

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት አምስተኛ ዙር ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤውን በሀዋሳ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ክልሉ ባለፉት ዘጠኝ ወራት አከናውኗል ያሉትን ተግባራትና ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን ለምክር ቤቱ አቅርበዋል። የሥራ አፈጻጸሙን ዘገባ በበጎነት የተቀበሉት የምክር ቤቱ አባላት በበኩላቸው ሊታረሙ ይገባል ያሏቸውን ነጥቦች ጠቁመዋል።

 ሸዋንግዛዉ ወጋየሁ

ሸዋዬ ለገሠ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW