1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሳልሳይ ወያነ ትግራይ አቤቱታ

ሰኞ፣ መስከረም 4 2013

በትግራይ ምርጫ የተሳተፈው ተቃዋሚው ሳልሳይ ወያነ ትግራይ በክልሉ ምርጫ ሂደት በተሳተፉ አባላቱና ቤተሰቦቻቸው ጭምር ማስፈራርያና የተለያዩ ጫናዎች መፈፀማቸው ገለፀ። ፓርቲው እንዳለው በቅድመ ምርጫ ሂደቱና በምርጫ ዕለቱ ከገዢው ፓርቲና አስፈፃሚ አካላት ሲፈጥሩ በነበሩ ችግሮች በምርጫ ውጤቱ ላይ አሉታዊ ጫና ፈጥሯል። 

Äthiopien | PK Wahlkommission
ምስል DW/M. Hailesilassie

«በምርጫው የተሳተፉ አባላቶቼ እና ቤተሰቦቻቸው መጉላላት እየደረሰባቸው ነው »

This browser does not support the audio element.

በትግራይ ምርጫ የተሳተፈው ተቃዋሚው ሳልሳይ ወያነ ትግራይ በክልሉ ምርጫ ሂደት በተሳተፉ አባላቱና ቤተሰቦቻቸው ጭምር ማስፈራርያና የተለያዩ ጫናዎች መፈፀማቸው ገለፀ፡፡ ፓርቲው እንዳለው በቅድመ ምርጫ ሂደቱና በምርጫ ዕለቱ ከገዢው ፓርቲና አስፈፃሚ አካላት ሲፈጥሩ በነበሩ ችግሮች በምርጫ ውጤቱ ላይ አሉታዊ ጫና ፈጥሯል፡፡ 


ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ
ታምራት ዲንሳ
አዜብ ታደሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW