ሳዑዲ ዓረቢያ/የውጡልኝ ቀነ ገደብ መራዘም እና የዜጎች ምሬት
ዓርብ፣ ሰኔ 23 2009ማስታወቂያ
ከሳዑዲ ኣረቢያ የመውጣት ሀሳብ የሌላቸው ግን የቀነ ገደቡ መራዘም ትርጉም አልባ እንደሆነ ይናገራሉ፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ትኬት ይዘው ከነ ቤተሰቦቻቸው ለበርካታ ቀናት በኢትዮጵያ ኮሚኒቲ አዳራሽ ተጥለው የሚገኙ መንገደኞች ደግሞ የሰሚ ያለህ እያሉ ነው፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዛሬም ትኬት ለገዙት ኢትዮጵያዊያን ደንበኞቹ አንድም በውሉ መሰረት ሀገር አላደረሳቸው፤ ሁለትም የገዙበትን ትኬት ዋጋ አልመለሰላቸው እስከ ቀጣዩ በረራ ድረስ ሆቴል ሳያሳርፋቸው በኢትዮጵያ ኮሚኒቲ አዳራሽ እየተንገላቱ ይገኛሉ፡፡
ስለሺ ሽብሩ
አዜብ ታደሰ
አርያም ተክሌ