1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሪያድ ካርጎ ምሬት 

ሐሙስ፣ ነሐሴ 11 2009

በሳዑዲ ዓረቢያ ርዕሰ መዲና ሪያድ  ብቻ በሚሊዮኖች  ሪያል የሚተመን የኢትዮጵያዊያን ተመላሾች ንብረት በ ወኪል አስተላላፊዎች እጅ ይገኛል። ንብረቱ የኢትዮጵያ መንግስት ህገወጥ ተብለው ከሳዑዲ ዓረቢያ ለሚመለሱ ዜጎቹ በሰጠው የቀረጥ ነጻ መብት መሰረት በተመላሾቹ የተገዛ ነው።

Äthiopien Rückkehrer
ምስል DW/S. Shiberu

ዋጋ የተከፈለበት የሳውዲ ተመላሾች ንብረት ዛሬም በመጋዘኖች ተከማችቶ ይገኛል።

This browser does not support the audio element.

ወደሀገር በአግባቡ ለማድረስ  በአደራ የተቀበሏቸውን የኤሌክትሮኒክስ ፣ የቤት ውስጥ መገልገያ እና አልባሳት በተገቢው መንገድ መላክ አለመቻላቸው ለሀሳብ ለጭንቀት እና ለተጨማሪ የማቆያ ኪራይ ወጪ እንደ ዳረጋቸው በሪያድ የሚገኙ ወኪል አስተላላፊዎቹ ይገልጻሉ። 

ስለሺ ሽብሩ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW