1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት የምህረት አዋጅ እና የኢትዮጵያውያን ጥያቄ

ዓርብ፣ ጥር 29 2012

ሳውዲ መንግስት በሀጅ ፣ በኡምራ ፣ በጉብኝት ፣ በንግድ ፣ ለገቡ ፣ ሳውዲ ተወልደው መኖሪያ ፈቃድ ለሌላቸው እና ሌሎች መንግስታዊ ዕዳ ያለባቸው ኢትዮጵያንን ጨምሮ የኤርትራ ፣ ሶማልያ ፣ ቻድና የናይጄሪያ ዜጎች በሦስት ወራት ውስጥ ሃገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ታዘዙ

Saudi Arabien AbduYasin Botschafter Äthiopiens
ምስል፦ DW/Nebiyu Sirak

ሳውዲ መንግስት በሀጅ ፣ በኡምራ ፣ በጉብኝት ፣ በንግድ ፣ ለገቡ ፣ ሳውዲ ተወልደው መኖሪያ ፈቃድ ለሌላቸው እና ሌሎች መንግስታዊ ዕዳ ያለባቸው ኢትዮጵያንን ጨምሮ የኤርትራ ፣ ሶማልያ ፣ ቻድና የናይጄሪያ ዜጎች በሦስት ወራት ውስጥ ሃገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ታዘዙ። በአዋጁ እነዚሁ ዜጎች ከመንግስታዊ ዕዳ ምህረት እንደሚደረግላቸውም ታውቋል። የጅዳ ቆንስላ ጄኔራል የበላይ ኃላፊ አቶ አብዱ ያሲን እንዳሉት የምህረት አዋጁ በቤተሰብ እና ተያያዥ እዳዎች ወደ ሀገር ለመግባት ለተቸገሩ ኢትዮጵያውያን ትልቅ እፎይታ መሆኑን እና ኢትዮጵያውያን  ዜጎችም የእድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ መክረዋል።
ነቢዩ ሲራክ 
ታምራት ዲንሳ
አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW