1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሳዑዲ አረቢያ ግብር ኢትዮጵያዉያንን ጎዳ

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 23 2009

መለስተኛ እና አነስተኛ ገቢ ያላቸዉ ኢትዮጵያዉያን ግብሩን መክፈል ሥላልቻሉ ገሚስ ቤተሰባቸዉን ወደ ኢትዮጵያ እየላኩ ነዉ

Ethiopian International School Riyadh
ምስል DW/Sileshi Shibru

የሳዑዲ አረቢያ ግብር እና የኢትዮጵያዉይን ጉዳት

This browser does not support the audio element.

የሳዑዲ አረቢያ መንግስት በዉጪ ዜጎች ላይ የጣለዉ ወርሐዊ ግብር እዚያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያንን ኑሮ እያወከዉ መሆኑ ተነገረ።መለስተኛ እና አነስተኛ ገቢ ያላቸዉ ኢትዮጵያዉያን ግብሩን መክፈል ሥላልቻሉ ገሚስ ቤተሰባቸዉን ወደ ኢትዮጵያ እየላኩ ነዉ።በዚሕም ምክንያት ሪያድና ጂዳ የሚገኙ የኢትዮያ ማሕበረሰብ ትምሕርት ቤቶች ለመማር ከሚመዘገብ ይልቅ መልቀቂያ ጠያቂዉ ተማሪ እየበረከተ ነዉ።የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት ሐገሩ የሚኖሩ የዉጪ ዜጎች ካለፈዉ ሐምሌ ጀምሮ በነብስ ወከፍ በየወሩ መቶ ሪያል ግብር እንዲከፍሉ ደንግጓል።የሪያዱ ወኪላችን ስለሺ ሽብሩ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ስለሺ ሽብሩ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW