1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያዊያን እረኞች እና የሳውዲ የምህረት አዋጅ

ሐሙስ፣ መጋቢት 21 2009

ወጣቶቹ እንደሚሉት ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ፍላጎት የላቸውም። ምክንያቱም ከኢትዮጵያ ተነስተው ሳዑዲ ለመድረስ ለጉዞ የከፈሉትን ከብድር የተገኘ ገንዘብ እንኳን አልመለሱም፡፡

Äthiopischer Hirte in Saudi
ምስል DW/S.Shibiru

M M T/ Beri Riahd The saudi Amnesty and Ethiopian Shepherds - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

በሳዑዲ ዓረቢያ ገጠራማ አካባቢ በእረኝነትና በእርሻ ስራ ከተሰማሩ ስደተኛ ኢትዮጵያዊያን አብዛኞቹ የሳዑዲ መንግስት ያወጣውን የምህረት አዋጅ ተጠቅመው ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ፍላጎት እንደሌላቸው ተናግረዋል ፡፡ ለዶቸ ቬለ አስተያየታቸውን የሰጡ  ወጣቶች እንደሚሉት ከኢትዮጵያ ተነስተው ሳዑዲ ለመድረስ ለጉዞ የከፈሉትን ከብድር የተገኘ ገንዘብ እንኳን አልመለሱም፡፡ 

ስለሺ ሽብሩ 

ኂሩት መለሰ

ሸዋዬ ለገሠ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW