1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የሴት ልጅ ግርዛት እና መዘዙ በአፋር

ማክሰኞ፣ መስከረም 25 2008

በአፋር ክልል ጥቂት የማይባሉ ሴቶች እና ልጃገረዶች ዛሬም ግርዛት ይፈፀምባቸዋል። ይኸው ጎጂ ልማዳዊ ባህል ሴቶቹን ለከፍተኛ የጤና ጉዳት ያጋልጣቸዋል።

Äthiopien Kampagne gegen weibliche Genitalverstümmelung
ምስል፦ DW/G. Tedla HG

[No title]

This browser does not support the audio element.

በአፋር ክልል ርዕሰ ከተማ ሰመራ የሚገኝ አንድ የሴቶች አዳሪ ትምህርት ቤት ሴቶች በዚሁ ጎጂ ልማድ አንፃር እንዲቆሙ የበኩሉን ጥረት ጀምሮዋል። ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ወደ አፋር ክልል በመጓዝ አንዳንድ የግርዛት እና በሰበቡ የሚከሰቱ ህመሞች ሰለባዎችን አነጋግሮዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW