1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የስብዓዊ መብት ይዞታ በኢትዮጵያ

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 1 2001

በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝን ለማሻሻል የኢትዮጵያ መንግስት ትርጉም ያለው ዕርምጃ አልወሰደም ሲል ዓለም ዓቀፉ የሰብዓዊ መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ሂዩመንራይትስ ዎች ወቀሰ ።

የሂዩመንራይትስ ዎች ወቀሳ

የዓለም ዓቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ድንጋጌን ስልሳኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ዶይቼቬለ ያነጋገራቸው በሂዩመንራይትስ ዎች የአፍሪቃ ክፍል ከፍተኛ ተመራማሪ ክሪስ ላኪ እንዳስታወቁት በኢትዮጵያ እየተበላሸ የሄደውን የሰብዓዊ መብት አያያዝ ለማሻሻል ከመሞከር ይልቅ ፣ መንግስት የሚቀርብበትን ወቀሳና ክስ ማስተባበል ነው የሚቀናው ።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW