1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የስታርት መፅደቅና የኦባማ ደስታ

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 14 2003

ኦባማ የዉሉን መፅደቅ የኑክሌር ሥጋትን ለማስወገድ ለሚደረገዉ ጥረት ጥሩ እርምጃ ብለዉታል።ታዛቢዎች በአይን ደግሞ ለኦባማ መስተዳድር የዉጪ መርሕ ታላቅ ድል ነዉ

ሴናተር ጆን ኬሪ ስለ ዉሉ ጠቃሚነት ሲያስረዱምስል AP

የዩናይትድ ስቴትስ ሕግ-መወሰኛ ምክር ቤት የስልታዊ ጦር መሳሪያ ቅነሳ ዉልን (START-በእንግሊዝኛ ምሕፃሩ) ማፅደቁን የሐገሪቱ ፕሬዝዳት ባራክ ኦባማ መልካም እርምጃ በማለት አወደሱት።የዩናይትድ ስቴትስና የሩሲያ መሪዎች የፈረሙትን ዉል የወግ አጥባቂዎቹ የአሜሪካ የሪፐብሊካን ፓርቲ እንደራሴዎች ላለማፅደቅ ሲያንገራግሩ ነበር።ከብዙ ድርድር በሕዋላ ትናንት ግን ዉሉ በአብላጫ ድምፅ ፀድቋል።ኦባማ የዉሉን መፅደቅ የኑክሌር ሥጋትን ለማስወገድ ለሚደረገዉ ጥረት ጥሩ እርምጃ ብለዉታል።ታዛቢዎች በአይን ደግሞ ለኦባማ መስተዳድር የዉጪ መርሕ ታላቅ ድል ነዉ።

አበበ ፈለቀ

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW