1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የስኳር ፕሮጀክቱ ቀዉስ

እሑድ፣ ግንቦት 14 2008

በስድስት ዓመታት ዉስጥ ዐሥር ግዙፍ የስኳር ፋብሪካዎችን ገንብቶ በቢሊዮን የሚቆጠር የዉጭ ምንዛሪ እንዲያስገኝ የታቀደዉ የስኳር ፕሮጀክት ቀዉስ ገጥሞታል።

Zucker
ምስል bit24 - Fotolia

የስኳር ፕሮጀክቱ ቀዉስ

This browser does not support the audio element.

የስኳር ፕሮጀክቱን ለማስፈጸም ኃላፊነት የተሰጠዉ የኢትዮጵያ የስኳር ኮርፖሬሽን የሥራ ኃላፊዎች የሥራ አፈጻጸም ዘገባ ከታቀደዉ የአንዱም ፋብሪካ ሥራ ሳይጠናቀቅ ብድር የመክፈያዉ ወቅት መድረሱን ለምክር ቤቱ አርድቷል። በሀገር ዉስጥ የስኳር እጥረት መኖሩ እና ዋጋዉ መናሩ በሚነገርበት በዚህ ወቅት ፋብሪካዎቹ ተጠናቀዉ ወደ ስኳርነት ይለዉጡታል ተብሎ የተተከለዉ አገዳ ደርሶ ወደ መበላሸት መቃረቡም ይነገራል። የተቆጠርና ገና ያልተቆጠረ ገንዘብ ብክነት የገጠመዉ ፕሮጀክት የዚህ ሳምንት የዶቼ ቬለ የእንወያይ ርዕስ ነዉ። ዉይይቱን ከድምጽ ዘገባዉ ያድምጡ።

ሸዋዬ ለገሠ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW