1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የስዊድን የባህል ማዕከል እና የዳዊት ይስሐቅ ጉዳይ

ረቡዕ፣ ግንቦት 26 2007

የኤርትራ እና የስዊድን ዜግነት የያዘው ጋዜጠኛ ዳዊት ይስሐቅ ኤርትራ ውስጥ ከታሠረ 5000 ቀን ሆነው። ይህንኑ ምክንያት በማድረግ አንድ የስዊድናውያን የባህል ማዕከል ዳዊት ይስሐቅና ሌሎች ከሱ ጋር ወህኒ የወረዱ ጋዜጠኞችና ፖለቲከኞች ካለፍርድ ሂደት የታሠሩበትን ሁኔታ ለማስታወስ ትናንት ማክሰኞ፣ግንቦት 25፣ 2007ዓም ትዕይንተ ህዝብ አካሂዷል።

Demo für Dawit Isack in Stockholm
ምስል፦ DW/T. Mehretu

[No title]

This browser does not support the audio element.

ቴድሮስ ምሕረቱ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW