የስደተኞችን ቀዉስ ለመግታት የአዉሮጳ ሕብረት ያደረገዉ ስብሰባ
ሰኞ፣ ጥቅምት 15 2008ማስታወቂያ
ብረስልስ ላይ ከመስከረም ወር ጀምሮ በስደተኞች ጉዳይ የሚደረጉ ስብሰባዎችና ጉባዔዎች ያላቋረጡ ሲሆን የአሁኑ ስብሰባ ደግሞ የአውሮጳ ሕብረት ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ዣን ክሎድ ዩንከር ከጀርመንዋ መራሂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክልና ከሌሎች መሪዎች ጋር በመመካከር የጠሩት መሆኑ ታዉቋል። በጉባዔዉ በስደተኞች ቀዉስ በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሱት አስራአንድ የአዉሮጳ ሃገራት እና የባልካን ሃገራት ማለት የሰርብያ አልባንያና መቂዶንያ መሪዎች መካፈላቸዉ ታዉቋል።
ገበያዉ ንጉሴ
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ