1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የስደተኞች ሕግ በአውሮጳ

ሐሙስ፣ ኅዳር 25 2001

...ስደተኞች ከገቡበት ቀን አንስቶ ባሉት ስድስት ወራት የስራ ፈቃድ ይሰጣቸው የሚለው ይገኝበታል።

ስደተኞች ወደብ ላይ
ስደተኞች ወደብ ላይምስል AP

የአውሮጳ ህብረት ተግባራዊ አድርጎት ሲሰራበት በቆየው ሕግ ላይ አሁን ማሻሻያ ተደርጎበት የቀረበውን ስደተኞችን የሚመለከተውን ሕግ ተቀበለ። ከማሻሻያዎቹ መካከልም የአውሮጳ ሕብረት የአባል አገራቱን ምድር የረገጡ ስደተኞች፤ ከገቡበት ቀን አንስቶ ባሉት ስድስት ወራት የስራ ፈቃድ ይሰጣቸው የሚለው ይገኝበታል። ሁኔታው በአንዳንድ አባል አገራቱ ዘንድ ክርክር አስነስቷል።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW