1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የስደተኞች መከራ በፈረንሣይ

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 7 2007

በፈረንሳይ የወደብ ከተማ፤ ካሌ የላስቲክ ድንኳ ቀልሰው የሚኖሩ ከኢትዮጵያና ኤርትራ ጭምር የመጡ ስደተኞች ብሪታንያ ለመግባት በሚያደርጉት አደገኛ ጉዞ በርካቶች ሕይወታቸውን እያጡ መሆኑ ተዘግቧል።

Flüchtlinge in Calais
ምስል፦ DW/H. Tiruneh

አብዛኛዎቹ ስደተኞች በሱዳን፣ በግብፅ እና በሊቢያ በረሃዎች መከራ የደረሰባቸው ናቸው። ከበረሃው ሀሩር አለያም ከአሸባሪዎች የሞት ጥላ ሸሽተው ፈረንሣይ የደረሱ እነዚህ ስደተኞች እዛው ፈረንሣይ ውስጥም ሌላ የሞት ጥላ እየተከተላቸው ነው። የዛሬው አውሮጳና ጀርመን ጥንቅር በፈረንሣይ የወደብ ከተማዋ ካሌ አድረገው ወደ ብሪታንያ ሲያቀኑ የሕይወት አደጋ ስለደረሰባቸው ኢትዮጵያውያን ይቃኛል። ኃይማኖት ጥሩነህ ስደተኞቹ አነስተኛ የላስቲክ ድንኳኖችን ጥለው ወደሰፈሩበት አካባቢ በማምራት የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅራለች።

ሃይማኖት ጥሩነህ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW