1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የስደተኞች ሳምንት በብሪታንያ

ሐሙስ፣ ሰኔ 10 2002

ከተለያዩ ሀገሮች ወደ ብሪታንያ የመጡ ሰላሳ ሁለት ስደተኞች ሪኮኔክት በተሰኘ ድርጅት አማካኝነት በተለያየ ሙያ ሲሰለጥኑ ቆይተው ትናንት ስልጠናቸውን አብቅተዋል።

ምስል picture alliance / dpa

ድርጅቱ ስደተኞች ቀደም ሲል በሀገራቸው ከነበራቸው ሙያ ጋር የሚመሳሰል ወይም የሚቀራረብ ተያያዥ ስልጠና በመስጠት ለስራ ያዘጋጃል። ድርጅቱ ካለፈው ሰኔ ሰባት እስከ አስራ ሶስት ድረስ በተከበረው የስደተኞች ሳምንት ዝግጅት ላይ ተሳታፊ ነበር።

ሀና ደምሴ

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW