የስደተኞች ሳምንት በብሪታንያ10 ሰኔ 2002ሐሙስ፣ ሰኔ 10 2002ከተለያዩ ሀገሮች ወደ ብሪታንያ የመጡ ሰላሳ ሁለት ስደተኞች ሪኮኔክት በተሰኘ ድርጅት አማካኝነት በተለያየ ሙያ ሲሰለጥኑ ቆይተው ትናንት ስልጠናቸውን አብቅተዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል picture alliance / dpaማስታወቂያ ድርጅቱ ስደተኞች ቀደም ሲል በሀገራቸው ከነበራቸው ሙያ ጋር የሚመሳሰል ወይም የሚቀራረብ ተያያዥ ስልጠና በመስጠት ለስራ ያዘጋጃል። ድርጅቱ ካለፈው ሰኔ ሰባት እስከ አስራ ሶስት ድረስ በተከበረው የስደተኞች ሳምንት ዝግጅት ላይ ተሳታፊ ነበር። ሀና ደምሴ አርያም ተክሌ ሂሩት መለሰ