1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የስደተኞች አያያዝ እና የማልቴዘር ጥናት

ሐሙስ፣ መስከረም 18 2010

የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያኑ የርዳታ ድርጅት በቅርቡ ይፋ ባደረገዉ ጥናቱ እንዳስታወቀዉ የስደተኞች ጉዳይ በስሜት ሳይሆን በተረጋጋና በጥሞና መታየት አለበት።

Malteser Orden

(Beri.Berlin) Integrationsbericht der Malteser - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ጀርመን የገቡ  ስደተኞች ከሕብረተሰቡ ጋር ተቀላቅለዉ እና ተዋሕደዉ እንዲኖሩ ድጋፍ እና እንክብካቤ ሊደረግላቸዉ እንደሚገባ ማልቴዘር የተባለዉ የርዳታ ድርጅት አሳሰበ።የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያኑ የርዳታ ድርጅት በቅርቡ ይፋ ባደረገዉ ጥናቱ እንዳስታወቀዉ የስደተኞች ጉዳይ በስሜት ሳይሆን በተረጋጋና በጥሞና መታየት አለበት።ከዚሕ ቀደም በ1950ዎቹና 60ዎቹ ጀርመን የገቡ ስደተኞች ለሐገሪቱ ዕድገት ብዙ መጥቀማቸዉንም ጥናቱ አስታዉሷል።የስደተኞች ጉዳይ ጀርመንን ጨምሮ በብዙ የአዉሮጳ ሐገራት አወዛጋቢ ርዕስ ነዉ።የዶቸ ቬለዉ ማርሴል ፉርስተ ያዘጋጀዉን ዘገባ ይልማ ኃይለ ሚካኤል እንደሚከተለዉ አጠናቅሮታል።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW