የስደተኞች ጉዳይ የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ
ማክሰኞ፣ ጥቅምት 4 2012ማስታወቂያ
በስዊዘርላንድ ጄኒቫ የስደተኞችን ጉዳይ በተመለከተ ከሁለት ወራት በኋላ ለሚካሄደው ዓለም አቀፍ ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ ምክክር ተደረገ። የምክክር መድረኩ ያተኮረው በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ስደተኞችን ባስጠለለችው ኢትዮጵያ ላይ ነው። የምክክር መድረኩ ተሳታፊ የነበሩ ለጋሽ ድርጅቶች ኢትዮጵያ ስደተኞችን ለማስተናገድ ስለሚያስፈልጋት ድጋፍ መክረዋል።
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ የድምጽ ማዕቀፉን ይጫኑ።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ተስፋለም ወልደየስ
ሸዋዬ ለገሠ