1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የስጳኝ እና የካታላን ውዝግብ

ረቡዕ፣ መስከረም 24 2010

በስጳኝ የካታላን ግዛት ከሀገሪቱ ተገንጥላ ነፃ መንግሥት ለማወጅ የሚያስችለውን መንገድ ለማመቻቸት ባለፈው እሁድ አከራካሪ ሕዝበ ውሳኔ ካካሄደ ወዲህ በግዛቱ እና በፌዴራዊው መንግሥት መካከል የተፈጠረው ውዝግብ ተባብሷል።

König Felipe hält Rede an die Nation
ምስል picture-alliance/Casa Real/Europa Press

ንጉሥ ፊሊፔ ሳድሳይ

This browser does not support the audio element.

በሕገ መንግሥቱን የሚጥስ ነው በሚል እንዳይደረግ የተከለከለውን ሕዝበ ውሳኔ ሂደትን እንዲያከላክሉ ማዕከላዩ መንግሥት ወደ ካታላንያ በላካቸው ፖሊሶች እና በግዛቱ ህዝብ መካከል ግጭት ተፈጥሮ ወደ 800 የሚጠጉ ሰዎች ቆስለዋል። ይህን የፖሊስ ርምጃ በመቃወም ትናንት በካታላን ብዙ ህዝብ አደባባይ ወጥቶዋል። እየተካረረ የመጣውን ውጥረት ተከትሎም የሀገሪቱ ንጉሥ ፊሊፔ ሳድሳይ ትናንት ለሀገሪቱ ህዝብ ንግግር አድርገዋል።

ገበያው ንጉሤ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW