1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የስፖርት ውርርድ መሥፋፋት 

ሰኞ፣ ጥር 4 2012

በኢትዮጵያ በስፖርት ጨዋታዎች በተለይም በአውሮጳ ሊጎች ውጤቶች ላይ ያተኮሩ ውርርዶች የሚያካሒዱ ተቋማት እየተስፋፉ ነው። የተቋማቱ መሥፋፋት የተለያዩ ማኅበራዊ እና ኤኮኖሚያዊ ችግሮች ሊያስከትሉ ይችላሉ የሚል ሥጋት እየተሰማ ነው።

Blick aus meinem Fenster Addis Abeba Äthiopien
ምስል፦ Solomon Mengist

የስፖርት ውርርድ መሥፋፋት 

This browser does not support the audio element.

በኢትዮጵያ በስፖርት ጨዋታዎች በተለይም በአውሮፓ ሊጎች ውጤቶች ላይ ያተኮሩ ውርርዶች የሚያካሒዱ ተቋማት እየተስፋፉ ነው። የተቋማቱ መሥፋፋት የተለያዩ ማኅበራዊ እና ኤኮኖሚያዊ ችግሮች ሊያስከትሉ ይችላሉ የሚል ሥጋት እየተሰማ ነው።  


ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
ኂሩት መለሰ 
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW