1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የስፖርት ዘገባ

ሰኞ፣ ሰኔ 8 2007

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን / ዋልያዎች ትናንት በባህር ዳር በተደረገው የአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ግጥሚያ የሌሶቶን ብሔራዊ ቡድን አሸንፈዋል።

Frauen Fußball WM Brasilien gegen Spanien Tor Andressa Alves
ምስል picture-alliance/dpa/A. Pichette

የስፖርት ዘገባ

This browser does not support the audio element.

የዛሬው የስፖርት ዘገባ የትናንቱን ውድድር መለስ ብሎ በሰፊው ይቀኛል። በሌላ በኩል ፈረንሳይ በምታስተናግደው የአውሮፓ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ በተለያዩ ከተሞች ተከናውነዋል።የነዚህም ውጤቶች ይኖሩናል። አትሌቲክስ፣ ፣ በካናዳ በመካሄድ ላይ የሚገኘው የዓለም የሴቶች እግር ኳስ ዋንጫ ፣ የላቲን ኮፓ አሜሪካ እና የሜዳ ቴኒስ ውጤቶች በዛሬው የስፖርት ቅንብራችን የምንመለከታቸው ናቸው።

ሃይማኖት ጥሩነህ

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW