1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የስፖርት ጥንቅር 19.11.2013

ሰኞ፣ ሐምሌ 19 2013

የጎርጎሪዮሳዊው 2020 ዓ,ም የቶኪዮ ኦሊምፒክ ባለፈው ሳምንት ዓርብ ዕለት በድምቀት ተከፍቷል። ኢትዮጵያውያኑ አትሌቶች የሚጠበቁበት የአትሌቲክስ ውድድሮችም ከመጪው ዓርብ ማለዳ መካሄድ ይጀምራሉ።

Tokyo 2020 | Gewichtheberin Hou Zhihui
ምስል፦ Yang Lei/Xinhua News Agency/picture alliance

ስፖርት፤ 19.11.2013

This browser does not support the audio element.

በጉጉት የተጠበቀው በጃፓን የሚካሄደው የኦሊምፒክ ስፖርታዊ ውድድሮች በርካታ አትሌቶች ለረዥም ጊዜ የተዘጋጁበት እንደመሆኑ ብዙዎች ከወዲሁ ሜዳሊያዎችን ለየሀገራቸው ማስቆጠር ጀምረዋል። በቀዳሚነትም ቻይና ዩናይትድ ስቴትስ እና ራሷ አስተናጋጇ ሀገር ጃፓን በርካታ ሜዳሊያዎችን በማግኘት ከፊት ተሰልፈዋል። በዘንድሮው ኦሎምፒክ 11 ሺህ ገደማ አትሌቶች ይሳተፋሉ። ኢትዮጵያ በዚህ ኦሎምፒክ ከዚህ በፊት ባልተሳተፈችባቸው የስፖርት ዘርፎች ትሳተፋለች። ወቅቱ የኮሮና ተሐዋሲ ስጋት ያጠላበት ቢሆንም ከዚህ ባልተናነሰ ሞቃቱ የአየር ጠባይ ለተሳታፊ አትሌቶች ፈታኝ መሆኑ ተነግሯል። በሌላ በኩል ታዋቂው የጀርመኑ ባየር ሙኒክ የእግር ኳስ አጥቂ ሮበርት ሌቫንዶቭስኪ የጀርመን ዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ተብሏል። ሌሎችም ዝርዝር ስፖርታዊ መረጃዎችን ለማድመጥ የድምጽ ማዕቀፉን ይጫኑ።

ሮበርት ሌቫንዶቭስኪምስል፦ MAXIM SHEMETOV/REUTERS

ሃይማኖት ጥሩነህ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW