1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ወቀሳ

ረቡዕ፣ ጥር 26 2002

የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሼክ ሸሪፍ ሽክ አህመድ ዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብም ሆነ አፍሪቃ እስካሁን መንግስታቸውን ከገባበት የችግር ማጥ ለማውጣት በፈለጉትና በጠበቁት መጠን የገቡትን ቃል እንዳልፈፀሙ አስታወቁ ።

ፕሬዝዳንት ሼክ ሸሪፍ ሼክ አህመድምስል AP

ከአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ፍፃሜ በኃላ ትናንት ፕሬዝዳንቱ በተለይ ለዶይቼቬለ ራድዮ በሰጡት ቃለ ምልልስ መንግስታቸው እንዳቀደው ያህል መራመድ አለመቻሉንም አስረድተዋል ። ያነጋገራቸው ታደሰ ዕንግዳው ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል ።

ታደሰ ዕንግዳው

ሂሩት መለሰ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW