1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሶማሊያ ሁከትና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት

ረቡዕ፣ ኅዳር 4 2000

ተጠርጣሪ የሶማሊያ የጦር ወንጀለኞች ለፍርድ ይቅረቡ የሚለው ሀሳብም የርሳቸውም ሆነ የድርጅታቸው እንዳልሆነ ሚስተር አህመዱ ኡልድ አብደላ ዛሬ ከዶይቼቬለ የአማርኛው ክፍል ጋር ባካሄዱት ቃለ ምልልስ አስታውቀዋል ።

የሶማሊያ ተፈናቃዮች
የሶማሊያ ተፈናቃዮችምስል AP


ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW