1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሶማሊያ አሸባሪዎችና የብሪታንያ ማስጠንቀቂያ

ማክሰኞ፣ መስከረም 5 2002

የሥላላዉ ድርጅት እንደሚለዉ በብዙ መቶ የሚቆጠሩ ብሪታንያዊ-ሶማሊያዉያንም አል-ሸባብ የመሳሰሉ አሸባሪ ቡድናትን ለመቀየጥ ወደ ሶማሊያ እየተጎዙ ናቸዉ

የMI5 ቢሮምስል AP

በጦርነትና ግጭት የምትታበጠዉ ሶማሊያ የአሸባሪዎች መደራጃና ምንጭ እንደሆነች የብሪታንያዉ የሥለላ ድርጅት አስታወቀ።MI 5 ተብሎ የሚጠራዉ የሥለላ ድርጅት ለብሪታንያዉ ጠቅላይ ሚንስትር ጎርደን ብራዉን ባቀረበዉ ዘገባ እንዳስታወቀዉ ሶማሊያ የአለም አቀፍ አሸባሪዎች መሸሸጊያ፥ መመልመያና መሠልጠኚያና እየሆነች ነዉ።የሥላላዉ ድርጅት እንደሚለዉ በብዙ መቶ የሚቆጠሩ ብሪታንያዊ-ሶማሊያዉያንም አል-ሸባብ የመሳሰሉ አሸባሪ ቡድናትን ለመቀየጥ ወደ ሶማሊያ እየተጎዙ ናቸዉ።የለንደኑ ወኪላችን ድልነሳ ጌታነሕ ዝር ዝር ዘገባ አለዉ።

ድልነሳ ጌታነሕ

ነጋሽ መሐመድ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW