1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሶማሊያ አጋሮች ጉባኤ በብራስልስ

ረቡዕ፣ ሐምሌ 11 2010

ለሁለት ቀናት ብራስልስ ቤልጅ ላይ የተካሄደው የሶማሊያ አጋሮች ጉባኤ ዛሬ በስኬት መጠናቀቁ እየተነገረ ነው። ስብሰባው የተጠራው እና የተስተናገደው፤ በሶማሊያ ፌደራል መንግሥት፣ በአውሮጳ ሕብረት እና በስዊድን መንግሥት በጋራ ነው።

Somalia Partnership Forum in Brussels
ምስል picture-alliance/AA/D. Aydemir

ስብሰባው በስኬት መጠናቀቁ ተነግሯል፤

This browser does not support the audio element.

 

 

በጉባኤው ላይም ከሶማሊያ ከመጡ የመንግሥት እና ሲቪክ ማሕበራት ተወካዮች በተጨማሪ የ58 ሃገራት እና የስድስት ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ልዑካንም ታድመዋል። ስብሰባው ሲጠናቀቅም ሶማሊያ መንግሥት፣ ዓለም አቀፍ አጋሮች እና ለጋሾች በሶማሊያ የተረጋጋ የፖለቲካ እና ኤኮኖሚያዊ ሥርዓት ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በማረጋገጥ የጋራ መግለጫ አውጥተዋል። ከብራስልስ ገበያው ንጉሤ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ምስል picture-alliance/AA/D. Aydemir

ገበያው ንጉሤ

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW