የሶማሊያ አጋሮች ጉባኤ በብራስልስ
ረቡዕ፣ ሐምሌ 11 2010![Somalia Partnership Forum in Brussels](https://static.dw.com/image/44736978_800.webp)
ማስታወቂያ
በጉባኤው ላይም ከሶማሊያ ከመጡ የመንግሥት እና ሲቪክ ማሕበራት ተወካዮች በተጨማሪ የ58 ሃገራት እና የስድስት ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ልዑካንም ታድመዋል። ስብሰባው ሲጠናቀቅም ሶማሊያ መንግሥት፣ ዓለም አቀፍ አጋሮች እና ለጋሾች በሶማሊያ የተረጋጋ የፖለቲካ እና ኤኮኖሚያዊ ሥርዓት ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በማረጋገጥ የጋራ መግለጫ አውጥተዋል። ከብራስልስ ገበያው ንጉሤ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ገበያው ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ
አዜብ ታደሰ