1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሶማሊያ ፖለቲከኞች ዉዝግብ

ዓርብ፣ ሚያዝያ 12 1999

የሶማሊያ የሽግግር መንግሥት ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር፣ የሽግግር መንግሥቱ የቀድሞ አፈ-ጉባኤ እና የሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ሕብረት መሪ በቅርቡ ከአስመራ የሰጡትን መግለጫ የሽግግር መንግሥት አጣጥሎ ነቀፈዉ።የፕሬዝዳት አብዱላሒ የሱፍ የፅሕፈት ቤት ሐላፊ አብዱረዛቅ አደም ሐሰን ዛሬ ከዶቼ ቬለ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንደገለጡት ሰወስቱ ሰዎች መንግስታቸዉን በመቃወም ከአስመራ በሰጡት መግለጫ ሥርዓትን ያልተከተ ነዉ።ተቀባይነትም የለዉም።ነጋሽ መሐመድ

የሶማሊያ ሚሊሺያዎች
የሶማሊያ ሚሊሺያዎችምስል AP

�ብዱረዛቅ አደም ሐሰንን አነጋግሯቸዋል።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW