1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የሶማሌላንድ እና የካቱማ ስምምነት 

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 13 2009

ሶማሌላንድ እና ካቱማ የሰላም ስምምነት የተፈራረሙት በሄስፒ ሸምጋይነት ነው ።

Somaliland Friedensabkommen
ምስል፦ DW/G. Giorgis

Somaliland peace agreement - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

 
የሰሜን ሶማሊያዋ ግዛት ሶማሌላንድ  ራስዋን ከሶማልያ ገንጥላ ነጻነትዋን ካወጀች 20 ዓመት ይሆናል ። እስካሁን የዓለም ዓቀፉን ማህበረሰብ እውቅና ያላገኘችው ይህችው ግዛት እንደርስዋ ሁሉ ራስዋን ነጻ ካለችው ከሶማሊያዋ ከካቱማ ግዛት ጋር ስትጋጭ ቆይታለች ። አሁን ግን በሁለቱ ግዛቶች መካከል ሰላም ያወርዳል የተባለ ስምምነት በምህጻሩ ሄስፒ በተባለው የአፍሪቃ ቀንድ የኤኮኖሚ እና ማህበራዊ ጉዳዮች ፖሊሲ ጥናት ተቋም ሸምጋይነት አዲስ አበባ ውስጥ ተፈርሟል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ኂሩት መለሰ

ነጋኅ መሃመድ 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW