የሶማሌላንድ እና የካቱማ ስምምነት
ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 13 2009![Somaliland Friedensabkommen](https://static.dw.com/image/36881249_800.webp)
ማስታወቂያ
የሰሜን ሶማሊያዋ ግዛት ሶማሌላንድ ራስዋን ከሶማልያ ገንጥላ ነጻነትዋን ካወጀች 20 ዓመት ይሆናል ። እስካሁን የዓለም ዓቀፉን ማህበረሰብ እውቅና ያላገኘችው ይህችው ግዛት እንደርስዋ ሁሉ ራስዋን ነጻ ካለችው ከሶማሊያዋ ከካቱማ ግዛት ጋር ስትጋጭ ቆይታለች ። አሁን ግን በሁለቱ ግዛቶች መካከል ሰላም ያወርዳል የተባለ ስምምነት በምህጻሩ ሄስፒ በተባለው የአፍሪቃ ቀንድ የኤኮኖሚ እና ማህበራዊ ጉዳዮች ፖሊሲ ጥናት ተቋም ሸምጋይነት አዲስ አበባ ውስጥ ተፈርሟል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ
ነጋኅ መሃመድ