1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

 የሶማሌና የአማራ ክልልሎች ግንኙነት

ዓርብ፣ ሐምሌ 12 2011

ከ100 በላይ ፖለቲከኞችን፣ የመስሪያ ቤት ኃላፊዎችንና የጎሳ መሪዎችን የያዘዉ የሶማሌ ክልል የመልዕክተኞች ጓድ በአማራ ክልል የሚገኙ ተቋማትን ይጎበኛል፤ ከሕዝብና ከባለስልጣናት ተወካዮች ጋር ይነጋገራል፣ በዩኒቨርስቲ ምርቃ ድግስ ላይ ይገኛልም

Äthiopien Empfang von Mustafa Mohammed Omer
ምስል DW/A. Mekonne

የሶማሌና የአማራ ክልሎች ግንኙነት

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሠ መስተዳድር ሙስጠፋ መሐመድ የመሩት የሶማሌ ክልል የባለስልጣናትና የሐገር ሽማግሌዎች ቡድን የአማራ ክልልን ለሶስት ቀን ለመጎብኘት ዛሬ ባሕርዳር ገብቷል።ከ100 በላይ ፖለቲከኞችን፣ የመስሪያ ቤት ኃላፊዎችንና የጎሳ መሪዎችን የያዘዉ የሶማሌ ክልል የመልዕክተኞች ጓድ በአማራ ክልል የሚገኙ ተቋማትን ይጎበኛል፤ ከሕዝብና ከባለስልጣናት ተወካዮች ጋር ይነጋገራል፣ በዩኒቨርስቲ ምርቃ ድግስ ላይ ይገኛልም።ጉብኝቱ የሁለቱን ክልሎች ሕዝብ ግንኙነት ለማጠናከር ይጠቅማል ተብሏል።

ዓለምነዉ መኮንን 

ነጋሽ መሐመድ

አዜብ ታደሰ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW