1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሶማሌ መስተዳድር የለዉጥ ሒደት

ማክሰኞ፣ የካቲት 19 2011

የኢትዮጵያ ሶማሌ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ሶሕዴፓ) መሪዎች መካከል የተፈጠረዉን ዉዝግብ ለማስወገድ በቅርቡ አጠቃላይ ጉባኤ እንደሚደረግ የክልሉ  ባለስልጣናት አስታወቁ።ባለፈዉ ጥር ተካርሮ የነበረዉ ዉዝግብ በክልሉ የተጀመረዉን ለዉጥ ያደናቅፈዋል የሚል ሥጋት አስከትሎ ነበር።

Äthiopien Stadt Jijiga
ምስል DW/T. Waldyes

(Beri.DD) Somalie region reform - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ገዢ ፓርቲ የኢትዮጵያ ሶማሌ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ሶሕዴፓ) መሪዎች መካከል የተፈጠረዉን ዉዝግብ ለማስወገድ በቅርቡ አጠቃላይ ጉባኤ እንደሚደረግ የክልሉ  ባለስልጣናት አስታወቁ።ባለፈዉ ጥር ተካርሮ የነበረዉ ዉዝግብ በክልሉ የተጀመረዉን ለዉጥ ያደናቅፈዋል የሚል ሥጋት አስከትሎ ነበር።የክልሉ ምክትል ርዕሠ መስተዳድር አቶ አደም ፋራሕ ግን  ዉዝግቡን «የሐሳብ ልዩነት» በማለት አሳንሰዉታል።አቶ አደም ከድሬዳዋዉ ወኪላችን መሳይ ተከሉ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ እንዳሉት አዲሱ መስተዳድራቸዉ በቀዳሚ መስተዳድር የፈረሱ የአስተዳደር መዋቅሮችንና የፀጥታ ኃይሉን ዳግም አደራጅቷል።

መሳይ ተክሉ

ነጋሽ መሐመድ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW