የሶማሌ እና የአማራ ሕዝቦች የውይይት መድረክ ተካሔደ
እሑድ፣ ሐምሌ 14 2011![Äthiopien Bahir Dar | Regionler Interimspräsident Lake Ayalew und somalischer Regionalpräsident Mustafa Omer](https://static.dw.com/image/49682346_800.webp)
ማስታወቂያ
የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ ሙስጠፋ መሐመድ ዑመር እና የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ ላቀ አያሌው በተገኙበት በዛሬው ዕለት የሶማሌ እና የአማራ ሕዝቦች የውይይት መድረክ ተካሒዷል። ውይይቱ የተካሔደው በባሕር ዳር ከተማ ነበር። ውይይቱን የተከታተለው ዓለምነው መኮንን ተጨማሪ ዘገባ አለው።