1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የሶማሌ እና የአማራ ሕዝቦች የውይይት መድረክ ተካሔደ

እሑድ፣ ሐምሌ 14 2011

የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ ሙስጠፋ መሐመድ ዑመር እና የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ ላቀ አያሌው በተገኙበት በዛሬው ዕለት የሶማሌ እና የአማራ ሕዝቦች የውይይት መድረክ ተካሒዷል።

Äthiopien Bahir Dar | Regionler Interimspräsident Lake Ayalew und somalischer Regionalpräsident Mustafa Omer
ምስል፦ DW/A. Mekonnen

የሶማሌ እና የአማራ ሕዝቦች የውይይት መድረክ ተካሔደ

This browser does not support the audio element.

የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ ሙስጠፋ መሐመድ ዑመር እና የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ-መስተዳድር አቶ ላቀ አያሌው በተገኙበት በዛሬው ዕለት የሶማሌ እና የአማራ ሕዝቦች የውይይት መድረክ ተካሒዷል። ውይይቱ የተካሔደው በባሕር ዳር ከተማ ነበር። ውይይቱን የተከታተለው ዓለምነው መኮንን ተጨማሪ ዘገባ አለው።  

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW