የሶማሌ ክልል ር/መስተዳድር ለተፈናቃዮች ያደረጉት ጥሪ
እሑድ፣ ታኅሣሥ 8 2010![Äthiopien Flüchtlinge vor ethnischer Gewalt](https://static.dw.com/image/41373800_800.webp)
ማስታወቂያ
በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች በተከሰተው ግጭት የተፈናቀሉ የኦሮሞ ተወላጆች ወደነበሩበት እንዲመለሱ የሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ አብዲ መሐመድ ኡመር ከጥቂት ቀናት በፊት ጥሪ አቅርበዋል። ተፈናቃዮች ወደ ሶማሌ ክልል እንዲመለሱ የቀረበው ጥሪ በርግጥ ተግባራዊ ሊሆን የሚችል ነው አይደለም፣ እንዲመለሱ የሚያስችሉ ሁኔታዎች አሉ የሉም ፣ እነዚህ ጥያቄዎች ብዙ እያነጋገሩ ነው። በዚሁ ጉዳይ ላይ እኛም ውይይት አካሂደንበታል።
አርያም ተክሌ
ማንተጋፍቶት ስለሺ