የሶማሌ ፖለቲካ እና የተመላሾቹ ሚና
ሰኞ፣ ነሐሴ 14 2010![Jemal Deere Kelif](https://static.dw.com/image/45149735_800.webp)
ማስታወቂያ
አቶ ጀማል ሐሳባቸውም ሆነ በሕግ እና በሥርዓት የሚመራ መንግሥታዊ መዋቅር የመፍጠሩ ሒደት አልጋ በአልጋ እንዳልሆነ እርግጠኛ ናቸው። እንደ አቶ ጀማል ሁሉ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች፣ ተቃዋሚዎች፣ የሰብዓዊ መብት እና የለውጥ አቀንቃኞች ከስደት ወደ ኢትዮጵያ ብሎም ወደ ጅጅጋ በመመለስ ላይ ይገኛሉ። በቅርቡ ስሙ ከሽብርተኝነት ዝርዝር የተሰረዘው የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃ አውጪ ግንባር አመራሮችም ኢትዮጵያ ገብተዋል። አቶ ጀማል እና በስደት የቆዩ ፖለቲከኞች ወደ ኢትዮጵያ ምን ይሰሩ ይሆን? አቶ ጀማል ሐሳባቸውን አጋርተውናል።
እሸቴ በቀለ
ነጋሽ መሀመድ