1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሶማልያ መንግስት ጥቃት እና አል ሸባብ

ማክሰኞ፣ የካቲት 29 2003

የሶማልያ ሽግግር መንግስት እና መፍቀሬ የሽግግሩ መንግስት ኃይላት በአል ሸባብ ሰፈሮች አንጻር ጠንካራ የጥቃት ዘመቻ በማካሄድ ላይ ይገኛሉ።

ምስል AP

ባለፈው ሳምንት በተጀመረው ጥቃት መደዳ በመዲናይቱ ሞቃዲሾ በተካሄደው ብርቱ ውጊያ በአል ሸባብ ቁጥጥር የነበረ ሰፊ አካባቢ መያዛቸውን እየገለጹ ነው። በጥቃቱ መጠናከር የተነሳም ከአል ሸባብ ጎን ሆነው ሲዋጉ ነበር የተባሉ የውጭ ዜጎች የሆኑ ታጋዮች ከሶማልያ እየሸሹ መሆናቸው ተመልክቶዋል።

ዘሪሁን ተስፋየ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW