1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሶማልያ ውዝግብና የኤርትራ ፕሬዚደንት አቋም

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 25 1999

ለሶማልያ ውዝግብ መፍትሄ በሚፈለግበት ሂደት ላይ ጎረቤት ኤርትራ ምን ዓይነት ሚና ልትይዝ ስለምትችልበት እና ባጠቃላይ ውዝግቡን በተመለከተ የኤርትራ ፕሬዚደንት ኢሳያስ አፈወርቂ ምን ዓይነት አስተያየት አላቸው፡ በነዚህ ጥያቄች ዙርያ የዶይቸ ቬለ ባልደረባ ሉድገር ሻዶምስኪ ፕሬዚደንቱን በአሥመራ ቆይታው አነጋግሮ ነበር። የውይይቱን ይዘት አርያም ተክሌ እንዲህ አጠናቅራዋለች።

የኤርትራ ፕሬዚደንት ኢሳያስ አፈወርቂ
የኤርትራ ፕሬዚደንት ኢሳያስ አፈወርቂምስል AP
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW