1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቀብር ስነ ሥርዓት

እሑድ፣ ታኅሣሥ 23 2009

የሻምበል ምሩፅ ይፍጠር የቀብር ስነ ሥርዓት ዛሬ ከሰዓት በኋላ በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈፅሟል።

Äthiopien Trauerfeier Athlet Miruts Yifter
ምስል DW/Y. Gebre-Egziabher

የቀብር ስነ ሥርዓት

This browser does not support the audio element.

በቀብር ስነ ሥርዓቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን ፓትሪያርክ  አባ ማቲያስን ጨምሮ ሚኒስትሮች፣ አትሌቶች ፣የስፖርት ቤተሰቦች እንዲሁም ወዳጅ ዘመዶች በተገኙበት በትልቅ በስነ ስርዓት ተፈፅሟል። በዚሁ ስንብት ላይ የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮኃንስ ገብረ እግዚያብሔር ተገኝቶ ቀጣዩን ዘገባ ይኮልናል።

ዮኃንስ ገብረ እግዚያብሔር

ልደት አበበ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW