የቀብር ስነ ሥርዓት
እሑድ፣ ታኅሣሥ 23 2009ማስታወቂያ
በቀብር ስነ ሥርዓቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን ፓትሪያርክ አባ ማቲያስን ጨምሮ ሚኒስትሮች፣ አትሌቶች ፣የስፖርት ቤተሰቦች እንዲሁም ወዳጅ ዘመዶች በተገኙበት በትልቅ በስነ ስርዓት ተፈፅሟል። በዚሁ ስንብት ላይ የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮኃንስ ገብረ እግዚያብሔር ተገኝቶ ቀጣዩን ዘገባ ይኮልናል።
ዮኃንስ ገብረ እግዚያብሔር
ልደት አበበ