የሽብር ጥቃት በስደተኞች ላይ የደቀነዉ ተፅኖ7 ኅዳር 2008ማክሰኞ፣ ኅዳር 7 2008ከፓሪሱን ጥቃት በኋላ አሸባሪዎች ስደተኛ መስለዉ ወደ አዉሮጳ ይገባሉ የሚለዉ ሥጋት እየጎላ መጥቶአል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/M. Ebrahimiማስታወቂያየሽብር ጥቃት በስደተኞች ላይ የደቀነዉ ተፅኖThis browser does not support the audio element. የዛሬዉ አዉሮጳና ጀርመን ዝግጅት የፓሪሱ ጥቃት በአዉሮጳ ኅብረት አባል ሀገራትና ወደ አዉሮጳ በገቡና በሚገቡ ስደተኞች ላይ ያመጣዉን ተፅኖ ይቃኛል። የብረስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ አጠናቅሮታል። ገበያዉ ንጉሴ አዜብ ታደሰ