1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሽብር ጥቃት በስደተኞች ላይ የደቀነዉ ተፅኖ

ማክሰኞ፣ ኅዳር 7 2008

ከፓሪሱን ጥቃት በኋላ አሸባሪዎች ስደተኛ መስለዉ ወደ አዉሮጳ ይገባሉ የሚለዉ ሥጋት እየጎላ መጥቶአል።

Deutschland München Proteste gegen Abschiebung von afghanischen Flüchtlingen
ምስል DW/M. Ebrahimi

የሽብር ጥቃት በስደተኞች ላይ የደቀነዉ ተፅኖ

This browser does not support the audio element.

የዛሬዉ አዉሮጳና ጀርመን ዝግጅት የፓሪሱ ጥቃት በአዉሮጳ ኅብረት አባል ሀገራትና ወደ አዉሮጳ በገቡና በሚገቡ ስደተኞች ላይ ያመጣዉን ተፅኖ ይቃኛል። የብረስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ አጠናቅሮታል።

ገበያዉ ንጉሴ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW