የቀሪዎቹ ቤተ-እስራኤላውያን እጣ18 መስከረም 2008ማክሰኞ፣ መስከረም 18 2008በጎንደር ከተማ አቅራቢያ በሚገኙ ሁለት መንደሮች እና አካባቢዎች አሁንም የቤተ እስራኤላውያን አባላት ይኖራሉ። ከነዚሁ መካከል ገሚሱ የሚተዳደረው በእጅ ስራ ነው።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/G. Tedlaማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. ሌላው ወገን አንድ ቀን ወደ እስራኤል የፈለሱትን ቤተ ዘመዶቹን መቀላቀል የሚችልበትን እድል በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኙ ሁለቱንም ወገኖች ወደ ጎንደር በመሄድ የጎበኘው የአዲስ አባባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ በላከው ዘገባ አመልክቶዋል። ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አርያም ተክሌ ሸዋዬ ለገሠ