1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የቀሪዎቹ ቤተ-እስራኤላውያን እጣ

ማክሰኞ፣ መስከረም 18 2008

በጎንደር ከተማ አቅራቢያ በሚገኙ ሁለት መንደሮች እና አካባቢዎች አሁንም የቤተ እስራኤላውያን አባላት ይኖራሉ። ከነዚሁ መካከል ገሚሱ የሚተዳደረው በእጅ ስራ ነው።

Bete Israelis in Gondar
ምስል፦ DW/G. Tedla

[No title]

This browser does not support the audio element.

ሌላው ወገን አንድ ቀን ወደ እስራኤል የፈለሱትን ቤተ ዘመዶቹን መቀላቀል የሚችልበትን እድል በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኙ ሁለቱንም ወገኖች ወደ ጎንደር በመሄድ የጎበኘው የአዲስ አባባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ በላከው ዘገባ አመልክቶዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW