1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የቀድሞው ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ የሽኝት ሥነ-ስርዓት

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 17 2010

በኢትዮጵያ ሀገርን በመምራት ስልጣን ላይ ቆይተው በክብር ለመሸኘት ዕድል ያገኙት አሁን የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ለመባል የበቁት አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ መሆናቸውን አስተያየት ሰጪዎች ለዶቼ ቬለ ገለፁ።

Äthiopien Addis Abeba Abschied ehemaliger Ministerpräsident Haile Mariam Desalegn
ምስል፦ DW/G. Tedla

«አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ስልጣንና ወንበር ህዝብ ማገልገያ እንጂ የግል መገልገያ መሆን እንደሌለበት ያስተማሩ ናቸው።»

This browser does not support the audio element.

በትናንትናው ዕለት አዲሱ የኢትዮጵያ ጠ/ሚ ዶክተር አብይ አህመድ ለቀድሞው የስልጣን አቻቸው አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ እና ለባልተቤታቸው ወይዘሮ ሮማን ተስፋዬ በብሔራዊ ቤተ መንግሥት የክብር የሽኝት ስነ ስርዓት አድርገዋል። ሽልማትም ሰጥተዋል። እንዲያም ሆኖ ለቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ሽልማት መሰጠቱ የተለያየ አመለካከት አስከትሏል። 

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW