የቀድሞ የቤንሻንጉል ብሔራዊ ክልል ፕሬዚደንት ያለመከሰስ መብት መነሳት7 ጥቅምት 2004ማክሰኞ፣ ጥቅምት 7 2004አራተኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀድሞ የቤንሻንጉል ቭሔራዊ ክልል ፕሬዚደንት አሁን ደግሞ የማህበራት ማደራጃ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ያረጋል አይሸሹን ያለመከሰስ መብት ገፈፈ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DWማስታወቂያየሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ እና ፍትሕ አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ አቶ ያረጋል አይሸሹ በሥልጣን ዘመናቸው ከ 1998 ዓም ጀምሮ ሰማንያ ሶስት ሚልዮን ብር በሙስና ያላግባብ ጥቅም ለማግኘት ሲሉ አባክነዋል በሚል ለምክር ቤቱ ባቀረበው ጥያቄ መሰረት ነው አሁን ያለመከሰስ መብታቸው የተገፈፈው። ታደሰ እንግዳው አርያም ተክሌሂሩት መለሰ