1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቀድሞ የቤንሻንጉል ብሔራዊ ክልል ፕሬዚደንት ያለመከሰስ መብት መነሳት

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 7 2004

አራተኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀድሞ የቤንሻንጉል ቭሔራዊ ክልል ፕሬዚደንት አሁን ደግሞ የማህበራት ማደራጃ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ያረጋል አይሸሹን ያለመከሰስ መብት ገፈፈ።

ምስል DW

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሕግ እና ፍትሕ አስተዳደር ቋሚ ኮሚቴ አቶ ያረጋል አይሸሹ በሥልጣን ዘመናቸው ከ 1998 ዓም ጀምሮ ሰማንያ ሶስት ሚልዮን ብር በሙስና ያላግባብ ጥቅም ለማግኘት ሲሉ አባክነዋል በሚል ለምክር ቤቱ ባቀረበው ጥያቄ መሰረት ነው አሁን ያለመከሰስ መብታቸው የተገፈፈው።

ታደሰ እንግዳው

አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW