1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የቀድሞ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ሠራተኞች ክስ

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 29 2011

26 የቀድሞ የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ተከሰሱ። አቶ ጌታቸው አሰፋ ጉዳያቸው ነገ ይታያል ተብሏል። 46 ክሶች ከተመሰረተባቸው የቀድሞ የደኅንነት ባለሥልጣናት እና ሠራተኞች መካከል 22ቱ በአሁኑ ወቅት በእስር ላይ ናቸው።

Äthiopien Journalisten Martin Schibbye und Johan Persson
ምስል፦ AP

22ቱ በአሁኑ ወቅት በእስር ላይ ናቸው

This browser does not support the audio element.

26 የቀድሞ የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ተከሰሱ። አቶ ጌታቸው አሰፋ ጉዳያቸው ነገ ይታያል ተብሏል። 46 ክሶች ከተመሰረተባቸው የቀድሞ የደኅንነት ባለሥልጣናት እና ሠራተኞች መካከል 22ቱ በአሁኑ ወቅት በእስር ላይ ናቸው። ተጠርጣሪዎቹ ዛሬ ሚያዚያ 29 ቀን፣ 2011 ዓ.ም. በከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ወንጀል ችሎት ክስ እንደተመሰረተባቸው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታውቋል።

ዮሐን ገብረእግዚአብሔር

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW