1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቀድሞ የደህንነት እና ስለላ ባለሥልጣናት ጉዳይ

ሐሙስ፣ ግንቦት 1 2011

የቀድሞ የደህንነት እና ስለላ ባለሥልጣናት ጉዳይ መታየት ቀጥሏል። በዛሬው ዕለትም የፌዴራል ከፍተኛ ደረጃ ፍርድ ቤት 1ኛ ወንጀል ችሎት ከትናንት የቀጠለውን በከባድ የሰብዓዊ መብት ጥሰት የተጠረጠሩ 26 የዘርፉን ባለሥልጣናት ክስ ተመልክቷል።

Symbolbild Deutschland Justiz
ምስል picture-alliance/dpa/U. Deck

«ፍርድ ቤት ላልቀረቡት መጥሪያ እንዲደርሳቸው ታዝዟል»

This browser does not support the audio element.

 ችሎቱ የቀድሞ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገለግሎት ከፍተኛ ኃላፊ አቶ ጌታቸው አሰፋን ጨምሮ ጉዳያቸው በሌሉበት መታየት የተጀመረው አራት የዘርፉ ባለሥልጣናት ባሉበት ፖሊስ መጥሪያ እንዲያደርሳቸው መታዘዙን የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር የላከልን ዘገባ ያስረዳል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW