1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የቀጠለው የህዳሴው ግድብ ውዝግብ

ሰኞ፣ የካቲት 1 2013

ኢትዮጵያ በመጪው ሐምሌ የታላቁ ህዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌትን በተናጠል ውሳኔዋ የምትሞላ ከሆነ የሀገሯ ብሔራዊ ደህንነት ቀጥተኛ ሥጋት አድርጋ እንደምትወስደው ሱዳን አስታወቀች።

Äthiopien Grand-Ethiopian-Renaissance-Talsperre
ምስል፦ AFP/Maxar Tech

«የሚያወላውለው የሱዳን አቋም»

This browser does not support the audio element.

ኢትዮጵያ በመጪው ሐምሌ የታላቁ ህዳሴ ግድብ የውኃ ሙሌትን በተናጠል ውሳኔዋ የምትሞላ ከሆነ የሀገሯ ብሔራዊ ደህንነት ቀጥተኛ ሥጋት አድርጋ እንደምትወስደው ሱዳን አስታወቀች። የሀገሪቱ የመስኖ እና ውኃ ሃብት ሚኒስትሩ እንዳሉት ሱዳን የግድቡ የሦስትዮሽ ድርድር ላይ አሜሪካ፣ የአውሮጳ ሕብረት፣ የተባበሩት መንግሥታትና የአፍሪካ ሕብረት የማደራደር ሚና እንዲኖራቸው አቋም መያዟንም ገልፃለች። የኢትዮጵያ መንግሥት በበኩሉ ሁሌም እንደሚለው የታችኛው የተፋሰሱ ሃገራትን ጥቅም ሳይጎዳ የኢትዮጵያዊያንን ተጠቃሚነት ለማሳደግ የሚሠራው ግድብ ላይ ሁለቱ ሃገራት ስምምነት ላይ የመድረስ ፍላጎት እንደሌላቸው እየታየ መሆኑን አስታውቋል።

ሰሎሞን ሙጬ 

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW