1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቀጠር ኤሚር የኢትዮጵያ ጉብኝት

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 3 2009

የቀጥር ኤሚር በኢትዮጵያ ጉብኝት በማድረግ ላይ ናቸዉ። ኤሚር ሼክ ታሚም ቢን ሃማድ አል ታኒ፥ ከኢትዮጵያ ፕሬዝደንት እና ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር የተወያዩት ሲሆን ሁለቱ ሃገራት በንግድና በደህንነት ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት ተስማምተዋል ።

Qatars Emir Sheikh Tamim bin Hamad Al-Thani
ምስል AFP/Getty Images/M. Naamani

Beri. AA (Quatar Emir in Ethiopia) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

 እንዲያም ሆኖ የአንድ ሀገር መሪ ሲመጣ እንደሚደረገዉ በጋራ የተሰጠ መግለጫ አለመኖሩን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ በላከልን ዘገባ ጠቅሷል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW