የቁጠባ እቅድና ተቃዉሞ በግሪክ
ሐሙስ፣ ሰኔ 23 2003ማስታወቂያ
የቀረጥ ጭማሪና የወጪ ቅነሳን ያስከትላል የተባለለት እቅድ መፅደቁ አንድ ርምጃ ቢባልም አገሪቱ ቀዉስ ዉስጥ ከገባች ወዲህ የተነሳዉ ተቃዉሞና አመፅ ተባብሶ ቀጥሏል። የአገሪቱ የመገናኛ ብዙሃን በትናንትናዉ ዕለት ብቻ በፀጥታ ኃይሎችና በተቃዋሚዎች መካከል በነበረዉ ግጭት ከሁለት መቶ ሰዎች በላይ መጎዳታቸዉን ዘግበዋል። ምክር ቤቱ ዛሬም የቁጠባ እቅዱን ተግባራዊ በሚያደርግበት መንገድ ላይ ድምፅ ይሰጣል። የዶቼ ቬለዋ አና ኮክትሲዶ ከአቴና ለዘገበችዉ ሸዋዬ ለገሠ።
አና ኮክትሲዶ
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ