1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቅርስ ጥበቃ በኢትዮጵያ

ዓርብ፣ ነሐሴ 29 2007

የኢትዮጵያ ቅርጽ ባለአደራ ማኅበር በሀገሪቱ በታሪክ ቅርስነት የተመዘገቡትን በተለይም በአዲስ አበባ ከተማ ዉስጥ ያሉትን ጥንታዊ ቤቶች እንዲጠበቁ ጥረት ቢያደርግም በርካቶች እየፈረሱ መሆኑ ተመለከተ።

Äthiopien Nationaltheater in Addis Abeba
ምስል DW

[No title]

This browser does not support the audio element.

ጥረቱ የተረፉትን ለማዳን እንደመሆኑ በመንግሥት በኩል የሀገሪቱ ርዕሰ ብሔር ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የኢትዮጵያ ቅርፅ ባላደራ ማኅበር የቦርድ የበላይ ጠባቂ በመሆን መመረጣቸዉ። ርዕሰ ብሔር ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የሀገር መገለጫ የሆኑ ቅርሶቻችን ከጉዳት ለመታደግ ከመንግሥት ድርሻ በተጨማሪ ማኅበሩ ኃላፊነት ተጥሎበታል ማለታቸዉ ተገልጾአል። በኢትዮጵያ ቅርስ የሀገር ኃብት እንዲሁም ታሪክ መሆኑ ትኩረት ማግኘቱም ነዉ የተመለከተዉ። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

አዜብ ታደሰ
ነጋኅ መሃመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW