የቅርስ ጥበቃ በኢትዮጵያ
ዓርብ፣ ነሐሴ 29 2007ማስታወቂያ
ጥረቱ የተረፉትን ለማዳን እንደመሆኑ በመንግሥት በኩል የሀገሪቱ ርዕሰ ብሔር ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የኢትዮጵያ ቅርፅ ባላደራ ማኅበር የቦርድ የበላይ ጠባቂ በመሆን መመረጣቸዉ። ርዕሰ ብሔር ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የሀገር መገለጫ የሆኑ ቅርሶቻችን ከጉዳት ለመታደግ ከመንግሥት ድርሻ በተጨማሪ ማኅበሩ ኃላፊነት ተጥሎበታል ማለታቸዉ ተገልጾአል። በኢትዮጵያ ቅርስ የሀገር ኃብት እንዲሁም ታሪክ መሆኑ ትኩረት ማግኘቱም ነዉ የተመለከተዉ። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
ነጋኅ መሃመድ