የቅ/ሥላሤ መንፈሣዊ ኮሌጅ ተማሪዎች አድማ17 መጋቢት 2005ማክሰኞ፣ መጋቢት 17 2005የቅድስት ሥላሤ መንፈሣዊ ኮሌጅ ተማሪዎች ከኮሌጁ አስተዳደር በደል እንደደረሰባቸው እና የአካዳሚ ነፃነታቸው ገደብ አርፎበታል በሚል ተቃውሞ የትምህርት ማቆም አድማ አደረጉ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/Y. Gebre Egziabherማስታወቂያ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ያነጋገረው አንድ የኮሌጁ ተማሪ እንደገለጸዉ፡ ኮሌጁ ተማሪዎቹ ወደትምህርት ገበታቸው እስኪመለሱ ድረስ ኮሌጁ ለተማሪዎቹ ምግብ ማቅረቡን በማቋረጡ ሦስት ተማሪዎች በረሀብ የተነሳ ሐኪም ቤት ገብተዋል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር አርያም ተክሌ ነጋሽ መሀመድ