1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የበሕነን ወቀሳ

ረቡዕ፣ የካቲት 13 2011

የበኒ ሻንጉል ሕዝብ ነፃነት ንቅናቄ (በሕነን) የክልሉ መንግሥት ጫና እያደረሰበኝ ነዉ በማለት ወቀሰ።የንቅናቄዉ ባለሥልጣናት ለDW እንደነገሩት የንቅናቄዉ ፅሕፈት ቤቶች ተዘግተዋል፣ አባሎቻቸዉም ይታሰራሉ፣ይሰደዳሉ፣ይበደላሉም

Asosa, West-Äthiopien und Hauptstadt der Region Benishangul-Gumuz
ምስል privat

(Beri.Asossa) Benishangul oposition party belames Regional Gov´t - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.


የቀድሞዉ የበኒ ሻንጉል ጉሙዝ አማፂ ቡድን፣ የበኒ ሻንጉል ሕዝብ ነፃነት ንቅናቄ (በሕነን) የክልሉ መንግሥት ጫና እያደረሰበኝ ነዉ በማለት ወቀሰ።የንቅናቄዉ ባለሥልጣናት ለDW እንደነገሩት የንቅናቄዉ ፅሕፈት ቤቶች ተዘግተዋል፣ አባሎቻቸዉም ይታሰራሉ፣ይሰደዳሉ፣ይበደላሉም።የክልሉ መስተዳድር ባለሥልጣናት ግን የተቃዋሚዉን ንቅናቄ ወቀሳ አልተቀበሉትም።ቀድሞ ከኤርትራና ሱዳን ይዋጋ የነበረዉ በሕነን በሰላማዊ መንግገድ ለመታገል ወደ ሐገር የገባዉ ከአምስት ዓመት በፊት ነዉ።

ነጋሳ ደሳለኝ 

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW